Monday, October 28, 2013

በደረሰባት ከፍተኛ የአሲድ ጥቃት ጉዳት ደርሶባት የቆየችው ከሚላት መሀዲ እሁድ እለት የጋብቻ ስነ ስርዓቷን ፈፅማለች።


አስደሳች ዜና:

ከጥቂት አመታት በፊት በደረሰባት ከፍተኛ የአሲድ ጥቃት ጉዳት ደርሶባት የነበረው እና የህዝብ መነጋገሪያ ሆና የቆየችው ከሚላት መሀዲ በክቡር ዶ/ር መሀመድ ሁሴን አላሙዲን ድጋፍ በከፍተኛ ወጪ በፈረንሳይ ሀገር የፕላስቲክ ሰርጀሪ ሲደረግላት ቆይታ በዛሬው እለት የጋብቻ ስነ ስርዓቷን ፈፅማለች።

እንኳን ለዚህ አበቃሽ! እግዚአብሄር አምላክ መጪውን ዘመን የጤና፣የደስታ እና የስኬት ያደርግልሽ ዘንድ ከልብ እንመኛለን።

Abel M. Betesilasie

No comments:

Post a Comment