Thursday, October 24, 2013

በቤይሩት ኢትዮጵያዊቷ በመኪና አደጋ ህይወትዋ አለፈ


በቤይሩት ኢትዮጵያዊቷ በመኪና አደጋ ደርሶባት ቆንስላ ጽፈት ቤቱ ሀላፊነት አልወስድም በማለቱ መዳን ስትችል ህክምና ባለማግኘቷ ለህልፍት በቃች…

የቆንስላ ጽፈት ቤቱ ሀላፊዎች በእህቶቻችንን ላይ የሚደርሰውን ግፍና መከራ ችላ በማለት የራሳቸውን ብቻ ቢዝነስ ሲያሳዱ የበርካቶች ህይወት እንደቀልድ ያልፋል: : ፥ ቤተሰቦቻቸው ተበድረው የላኳቸው ሊጆቻቸውን እሬሳ እንደገና በብድር ሲያስገቡት ብታዮ ልብ ይሰብራል:: ከዚህ በላይ በዜጎቹ ላይ ቁማር የሚጫወት የዜጎቹ መከራ ግፍ ስካይና ጉዳት የማያሳስበው መንግስት በሀለም ላይ አለ ?

.ከልብ ሀዘን ተሰምቶናል ቆንስላው ስራው ምን ይሆን? መንግስት ስራው ምን ይሆን?
11

No comments:

Post a Comment