Thursday, August 1, 2013

በጦር ሀይሎች፤ጎጃምበረንዳ እና ሌሎች አካባቢዎች ሙስሊሞች በፖሊስ እየታፈሱ ወደ እስር ቤት እየተወረወሩ ነው፡፡

ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሙስሊሞች በፖሊስ እየታፈሱ ወደ እስር ቤት እየተወረወሩ ነው፡፡
በዛሬው እለት በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ቅጥራው በውል ያልታወቁ ሙስሊሞች በፖሊሶች እየታፈሱ እንደሆነ ምንጮች ገልጸዋል፡፡
የረመዳንን ወር ተከትሎ ከፍተኛ ተቃውሞ በመደረጉ የተደናገጠው መንግስት የነገውን ተቃውሞ ለማኮላሸት በዛሬ ምሽት ብዛት ያላቸውን ወንድሞቻችን እያፈሰ ወደ እስር ቤት እያጎረ ይገኛል፡፡

በጦር ሀይሎች፤ጎጃምበረንዳ እና ሌሎች አካባቢዎች ወንድሞቻችን እየጣፈሱ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡
ሙስሊሙ ህብረተሰብ ይራሱን ጥንቃቄ ያደርግ ዘንድ እናሳስባለን፡፡
እስር፤ድብደባ ከሰላማዊ ተቃውሟችን ንቅንቅ አያደርገንም !!
አላህ(ሱ.ወ) ከወሰንብን ውጪ የሚደርስብን አናዳችም ነገር የለም!!!!!!
አላሁ አክበር

No comments:

Post a Comment